በዲያቆን ኤፍሬም የኔሰው በየዓመቱ ሐምሌ ፭ ቀን በአንድ በኩል የጾመ ሐዋርያት ፋሲካ የሚከበርበት ዕለት ሲኾን፣ በሌላ በኩል ደግሞ የብርሃናተ ዓለም […]
ምድብ፥ News
ኮሮና ማስታወቂያ ሰኔ 18 ቀን 2021 G.C
[pdf-embedder url=”https://eotcnor.no/wp-content/uploads/2020/02/ማስታወቂያ-18.06.21.pdf” title=”ማስታወቂያ 18.06.21″]
ግንቦት ተክለሃይማኖት – 2013
ፍልሰት ዐጽሙ ለቅዱስ ተክለሃይማኖት ሐዋርያ ግንቦት አሥራ ሁለት ቀን ኢትዮጵያዊው ቅዱስ የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ዐጽም ከጌታ በተገባላቸው ቃል መሠረት የፈለሰበት […]
ከዕለተ ትንሣኤ እስከ ዳግም ትንሣኤ
ከዕለተ ትንሣኤ እስከ ዳግም ትንሣኤ ባሉት ዕለታት በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የሚፈጸመው መንፈሳዊና ሐዋርያዊ አገልግሎት ልክ እንደ መጀመሪያው የትንሣኤ ሥርዓት ኾኖ […]
ሆሳዕና (የዐቢይ ጾም ስምንተኛ ሳምንት)
ሆሳዕና የሚለው ቃል በዕብራይስጥ ሆሼዕናህÂ የሚል ሲሆን ትርጉሙም እባክህ አሁን አድን ማለት ነው፡፡ ይህ ቃል በዘመነ ብሉይ በቀደምት ነቢያት ዘንድ የተለመደ ቃል ነው፡፡ አቤቱ እባክህ አሁን አድን፣ አቤቱ እባክህ አሁን አቅና፣ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩከ ነው፡፡ መዝ.117፡25-26
ኒቆዲሞስ (የዐብይ ጾም ፯ኛ ሳምንት)
የክርስቲያን ፊደል- ኒቆዲሞስ ጌታችን ወደዚህ ምድር መጥቶ የምስራቹን ቃል ሲያውጅ እስራኤላውያን የተቀበሉት በተደበላለቀ ስሜት ነበር፡፡ በአንድ በኩል ሕዝቡ ለብዙ ዘመናት […]
ገብርኄር (የዐቢይ ጾም ፮ኛ ሳምንት)
ታላቁን የጌታችንን ጾም ከጀመርን ስድስተኛ ሳምንት ላይ ደርሰናል፡፡ ይህን ሳምንት ቅድስት ቤተክርስቲያን «ገብርኄር» የሚል ስያሜ ሰጥታዋለች፡፡ ገብርኄር በጎ አገልጋይ ማለት […]
ደብረ ዘይት (የዐቢይ ጾም ፭ኛ ሳምንት)
በአባ ዘሚካኤል ደሬሳ የዓለሙ ፍጻሜ ምልክቱ ምንድ ነው?/ማቴ. 24፣3/ በዓቢይ ጾም ውስጥ ካሉት ሳምንታት ደብረ ዘይት 5ኛው ሳምንት ላይ ይውላል፡፡ […]
መጻጉዕ (የዐቢይ ጾም ፬ኛ ሳምንት)
ጌታችን ከተጠመቀ በኋላ የአይሁድ ፋሲካ ለሦስት ጊዜ ተከብሯል፡፡ የመጀመሪያው ፋሲካ ጌታችን ቤተ መቅደሱን ያጸዳበትና በቤተ መቅደስ ሲሸጡ ሲለውጡ የነበሩትን ያስወጣበት […]
ምኩራብ (የዐቢይ ጾም ፫ኛ ሳምንት)
የዐቢይ ጾም ሦስተኛ ሳምንት ምኩራብ በመባል ይጠራል ይህም ስያሜ የተሰጠው ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለቱ ከሠራው ሥራ አንጻር ነው፡፡ ለዛሬው […]