ወቅታዊ ሁኔታዎች

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን «በንተ ኩሉ አጽዋም = ስለ ጾሞች ሁሉ» በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን […]

Seminar om likestilling for ungdom

Seminar om foreldres rolle i å utvikle positiv selvtillit hos barn og unge

ተጨማሪ

ልዩ ልዩ የቤተ ክርስቲያን ንዋየ ቅድሳትን እንሸጣለን

ለክርስትና ሥርዓት የሚሞላ ቅጽ

የሕንፃ አሠሪ ኮሚቴ

በብፁዕ አባታችን አቡነ ኤልያስ ገብረእግዚአብሔር አሳሳቢነትና ጥረት ቤተክርስቲያናችንን በማሳደግና አገልግሎቷን በማስፋት በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የሚሰባሰቡባት፤ ትምሕርት የሚቀስሙበትና ሃይማኖታቸውን የሚያጠነክሩበት ተቋም እንድትሆን በደብሩ ምዕመናን የተቋቀቋመ
ክርስቶስ በደሙ የመሠረታት ሐዋርያት ሰማዕታትና ቅዱሳን አበው በብዙ ተጋድሎና ድካም እስካሁን ያቆይዋትን የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነትና ሥርዓት ቀጣይነት የሚያረጋግጠው በየዘመኑ የሚነሳው ትውልድ እምነቱንና ሥርዓቱን ተረካቢ ሆኖ ሲገኝ ብቻ ነው::

በፈቃደ እግዚአብሔር በ 1995 እ.አ.አ የተመሰረተው የኦስሎ ቅ/ገብርኤልና የአቡነ ተክለሐይማኖት ቤተ ክርስቲያን ላለፉት 20 አመታት በኪራይ ቤቶች በመጠቀም አቅሙ የፈቀደውን መንፈሳዊ አገልግሎት ለምእመናን እየሰጠ ያለ ሲሆን ፤ነገር ግን የራሱ ቤተክርስቲያን ባለመኖሩ አገልግሎቱን በተፈለገው መጠን ማሳደግ አልተቻለም:: ያለ እግዚአብሔር ፈቃድ ምንም መሥራት የማይቻል መሆኑን ህዝበ ክርስቲያኑ አውቆትና ተረድቶት ከከንቱ ውዳሴ ርቆ፣ በአንድ ልቡና፣ በሙሉ ፈቃደኝነት፣ በአስተዋይነት እና በታዛዥነት የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ለመስራት ፈቃደ እግዚአብሔር ይሁን፡፡

በእግዚአብሔር ቤት በመቅደሱ ውስጥ እንገናኝ
ወደ ተራራው ውጡ እንጨትም አምጡ ቤቴንም ስሩ እኔም በእርሱ ደስ ይለኛል