ንዑሳን ክፍሎች

የቤ/ክ መዋቅራዊ ወርድና ቁመት

1/ ቅዱስ ሲኖዶስ

2/ የሐገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤልያስ

3/ ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባዔ

4/ የኦዲትና ኢንስፔክሺን ኮሚቴ

እነዚህ የተጠቀሡት ፬ቱ ላዕላይ መዋቅሮች ሲሆኑ

5/ ሰበካ መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባዔ /Excutive Committee/ አለ።

ይህ መንፈሳዊ የአስተዳደር ጉባዔ ከላይ የተጠቀሱትን የበላይ አካላት እያማከር፣ እያስፈቀደና እያጸደቀ የሚሠራ ሲሆን በሥሩ

  1. የካህናት ጉባዔ

  2. የሕንፃ አሠሪ ኮሚቴ እና ፭ ልዩ-ልዩ ንዑሳን ክፍሎቹን

  3. የሰ// ቤትንና ፮ ልዩ-ልዩ ንዑሳን ፯ የንዑስ ንዑስ ልዩ -ልዩ ክፍሎቹን

  4. የስብከተ ወንጌል ክፍል ኮሚቴ

  5. ዕቅድና ልማት ኮሚቴ

  6. የሕግና ሥነ-ሥራዓት ክፍል የተባሉትን መዋቅር ዘርግቶ በማሳተፍ ይንቀሳቀሳል።

ለበለጠ መረጃ ከዚሀ ቀጥሎ ያለውን ስትራክቸር መመልከት ይቻላል።

መልአከ ብሥራት ቆሞስ አባ ሀብተ ኢየሱስ ለገሰ - አስተዳዳሪ