ንዑሳን ክፍሎች

ብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!

/// 1995 / የተመረተ በኖርዌይ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የዱስ ገብርኤልና አቡነ ተክለ ይማኖት ቤተ ክርስቲያን ላለፉት 20 መታት በኪራይ ቤቶች በመጠቀም እን እግዚአብሔር ፈቃድ መንፈሳዊ አገልግሎት ስት ቆይታለች ነገር ግን የራ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ባለመኖሩ አገልግሎቱን በተፈለገው መጠን ማሳደግ አልተቻለም ይህንን ችግር ለመቅረፍ ጠቅላላ ጉባኤ አህጉ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ በብ አቡነ ያስ ገብረ እግዚአብሔር ታመነበት ቃለ ዋዲ አንቀጽ 12 ንዑስ አንቀጽ 18 ረት ስምንት አባላት ያሉት ሕን አሠሪ ኮሚቴ መጋቢት 13 ቀን 2005 / (ማርች 22 ቀን 2013 ///) ተቋቁሟል የኮሚቴው ዓላማ የምእመናንን ብዛትና የኖርዌይን የአየር ጠባይ የሚመጥን ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን መገንባት ወይም መግዛት ነው

የመጀመሪያው ደረጃ የኮሚቴው ሥራ ያተኮረው ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ለመግዛት ወይም ለመገንባት የሚያስችሉ ቅድመ ሁኔታዎችን በማጥናት ላይ ነው ይህም ለሁለተኛውና ለዋናው ሥራ መሠረትና ምሰሶ ሆኗል በዚህ ስር የተከናወኑት አበይት ክንውኖች የሚከተሉት ናቸው

  • ሕዝበ ክርስቲያኑ ስለሚገነባው ሕን ቤተ ክርስቲያ በቂ ውቀት እንዲጥና ጽኑ አቋም እንዲኖረው ተደርጓል

  • ከኖርዌይ አብያተ ክርስቲያናት ከመንግስትና ከሌሎች ድርጅቶች አጥጋቢ ግንኙነት ተመስርቷል

  • የተቀናጁና ውጤታማ የገቢ ማሰባሰብ መር ግብሮ ተካሂደዋል

  • ግልጽና ተጠያቂነት ያለው ገንዘብ አሰባሰብ ሥርዓት ተዘርግቷል

  • የኮሚቴው ሥራ ግልጽና አሳታፊ እንዲን ተደርጓል

  • አሁን የምንገለገልበት የማዮሽቱ ቤተ ክርስቲያን እንድንገባና በምንፈልገው ሁኔታ እንድንጠቀምበት ተደርጓል

  • ሕን ቤተ ክርስቲያን ለመግዛት ወይም ለመገንባት የሚያስችል የጥናትና የዲዛይን እቅድ ተሠርቷል

  • ሕን ቤተ ክርስቲያን ለመግዛት ወይም ለመገንባት ከባንክ በምን መልኩና ምን ያህል ብድር ማግኘት እንደሚቻል ተጠንቷል

የሁለተኛው ደረጃ የኮሚቴው ሥራ ያተኮረው ደግሞ የሚሸጥ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ወይም ቦታ ማፈላለግ ላይ ነው በኢንተርኔት ለሽያጭ የሚወጡ ቦታዎችን በመከታተልና ባዶ ቦታዎችን እንዲሁም ሕንፃዎችን በአካል በመጎብኘትና በማጥናት ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ነው በተለይም የፕሮጀክትና ምህንድስናና የአማራጭ መንገዶች ክፍሎች ሙሉ ኃይላቸውን ያስተባበሩት በዚህ ሥራ ላይ ነው በዚህ በሁለተኛው የሥራ ደረጃ የተከናወኑ ሌሎች ሥራዎች ቀጥለው የተዘረዘሩት ናቸው

  • ቤተ ክርስቲያን ለመገንባት ቦታ ይሰጠን ዘንድ ለኦስሎ ማዘጋጃ ቤት በተፃፈው ደብዳቤ መሠረት ቢሮው ኦስሎ ውስጥ ለሃይማኖት ተቋማት ግንባታ ሊውሉ የሚችሉ ባዶ ቦታዎችን አጥንቶ ሁለት ቦታዎችን አግኝቷል ዳሩ ግን መጨረሻ ላይ ቦታዎችን መንግስት ለልማት እንደሚፈልጋቸው አሳውቋል

  • ቋሚ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን የምናገኝበት መንገድ እንዲመቻችልን ለሺርክሊ ፌለስሮድና ለኦስሎ ጳጳስ ቢሮ ጥያቄ ቀርቧል ይህ በቀጣይነት የሚከናወን ነው

  • ይህን ጉዳይ ለመፈጸም ታላላቅ የውይይትና የምክክር ጉባኤዎች ከብፁዕ ሊቀ ጳጳስ ከአቡነ ኤልያስ፣ ከኦስሎ ጳጳስ፣ ከሺርክሊ ፌለስሮድ እንዲሁም ከልዩ ልዩ የሃይማኖትና የመንግስት ተቋማት ተወካዮች ጋር ተካሂደዋል ለቀጣይ ሥራዎች መሠረት ሆነዋል

  • ልዩና አዋጭ የሆኑ ዘዴዎችን አጥንቶ በ2017 በሥራ ላይ እያዋለ ይገኛል

ባጠቃላይ የሕንፃ አሠሪ ኮሚቴ ሥራውን የሚያከናውነው በተለያዩ ክፍሎች ስር በሚያገለግሉ ምእመናን ነው በኮሚቴው ስር የሚገኙ የአገልግሎት ክፍሎችና አበይት ተግባራት እንዲሁም የአገልጋዮች ስም ዝርዝር እንደሚከተለው ባጭሩ ተገልጿል። ዳሩ ግን የአገልጋዮች ብዛት እንደ ሥራው ስፋትና ጥልቀት እየታየ ሊጨምር ይችላል። ሁሉም ክፍሎች ሪፖርት የሚያደርጉት ስምንት አባላት ላሉት ለዐቢይ ሕንፃ አሠሪ ኮሚቴ ነው። ሕንፃ አሠሪ ኮሚቴው ደግሞ ለሰበካ መንፈሳው አስተዳደር ጉባኤ ለጠቅላላ ጉባኤና ለአህጉረ ስብከቱ በዓመት ሁለት ጊዜ ሪፖርት ያደርጋል።

ሠንጠረዥ 1: ሕንፃ አሠሪ ኮሚቴ ክፍሎች ዐበይት ተግባራት አገልጋዮችና ሓላፊዎች

ልግት ክፍል

ይት ተግባራት

ጋዮ

ክፍል ሓላፊ

/ቤት

የኮሚቴውን ሰብሳቢ ምክትል ሰብሳቢና ጸሐፊውን ያካተተ ክፍል ሲሆን አጠቃላይ የኮሚቴውን እቅድና የሥራ አፈፃፀም መምራት መገምገም የሰው ኃይል ማሟላት ሪፖርት ማዘጋጀት ዋና ተግባራት ናቸው

ክሉ አባተ ተዋሰን ተሾመ ዳንኤል አበበ

ክሉ አባተ

tekluchurch@gmail.com

93644054

ግንኙነት ክፍል

ሚቴው የሚያደርጋቸውን የውስጥና የውጭ ግንኙነቶች መምራት የኮሚቴውን ሥራ ለምእመናን ማሳወቅና ከምእመናን ግብዓት መሰብሰብ፣ አዋጭ ሃሳቦችን ማቅረብ

ልዑል ዓለማየሁ ጌዲዎን

ልዐል ዓለማየሁ

leulalemayehu@gmail.com

91139611

ቢ አሰባሳቢ

የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም ከምእመናንና ከማናቸውም ግለሰቦችና ተቋማት ገቢ መሰብሰብ

ሀብተ ማርያም

ፍቅሩ ሁሴን ጌታቸው በቀለ ፋንታው ተሰማ

ሀብተ ማርያም

sosinabn@gmail.com

99479730

ብ ክፍል

ዘመናዊ የሂሳብ አያያዝ መዘርጋትገቢና ወጪዎች በሥርዓትና በሕግ መፈጸማቸውን መቆጣጠርናሪፖርት ማድረግ

ዊት ሻውል

ዊት ሻውል

shawelus@yahoo.com

48354625

ብ ክፍል

የኮሚቴውን ገቢዎች ተቀብሎ ወዲያውኑ ባንክ ማስገባትና በኮሚቴው የተወሰኑትን ወጪዎች ማድረግ

ዘቢብ ካሳሁን

ዘቢብ ካሳሁን

zkassahun@yahoo.com

96988399

ማራጭ መንገዶች

ከኖርዌይ ቤተ ክርስቲያንና ተመሳሳይ ተቋማት ጋር በመደራደር ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን የሚገኝባቸውን ዘዴዎች ማነፍነፍና መፈፀምና ለኮሚቴው ሪፖርት ማድረግ

ሂሩት ገብረ ኪዳን ልዑል መኮንን ተዋሰን ተሾመ ሶስና ሀብተ ማርያም አንዳርጋቸው ስዩም ዳንኤል አበበ ተክሉ አባተ

ሶስና ሀብተ ማርያም

sosinabn@gmail.com

99479730

ምህንድስ ክፍል

ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ለመግዛትም ሆነ ለመገንባት የሚያስችሉ የምህንድስና ሥራዎችን ማቀድ መፈፀምና ሪፖርት ማድረግ

ጠቅ ፍቃዱ ዳንኤል ንጉሤ ፋኑኤል ገብረ ኢየሱስ ይስሃቅ በቀለ ብሩክ ኃይሌ

ይስሃቅ በቀለ

yisbek@gmail.com

97592932

ፕሮጀክት ክፍል

ለኮሚቴው ሥራ ግብዓት የሚያገለግሉ የዳሰሳ ጥናቶችን ማካሄድና የፖሊሲ መፍትሔ ሃሳቦችን ማቅረብ

ዊት ሻውል ማርታ ኃይሉ መሠረት ታዬ

ዊት ሻውል

shawelus@yahoo.com

48354625